አብን ያሸንፋል---!!!!!
************** ይድረስ ወዝ ላለው ሰው ብቻ**********
-----------በድጋሜ የተፖሰተ---------
አብን ያሸንፋል---!!!!!
እውነት የዶክተር ኣብይ አጀንዳ እኛ ስለምናቃት ኢትዮጵያ ነውን?
፡~ኢትዮጵያ ከኦሮምያ ትውጣ ያሉን "የማዳጋስካር ሰዎች" አይናችን እያየ እስከሜንጫቸው ተጠቃለው ገብቷል።
ተደማሪዎች ኢትዮጵያኖች መስሎን ነበር?
፡~እቺ ኢትዮጵያ ኩሽ መባል አለባት የተባለችው ማለማመጃ ነች ልበል ?
፡~የፅላቷ ጉዳይሳ የምን ጥልቅ ነው?
******
ሌላው ቀርቶ ባማርኛ የተፃፈ ታፔላ እንኳን መጤ ነህ ፀጉረ ልውጥ ነህ ተብሎ ተቃጥሏል።
**##**
ላይላዩን ፍቅርና መደመር ስክሪን ሴቨር እያሳዩ "በሬ ሆየ ሳሩን እንጂ ገደሉን ሳታይ" ምሳሌ እየተጣደፈ መሰለኝ።ያገሬ ገልቱና ለማጅ ፖለቲከኛ ሁሉ ምንም ሳይገባው እግሩ እስኪነቃ ተሰልፎ የማታማታ ብቻውን እያወራ "መንገድ ላይ ቀረ ልቤ" ሊዘፍን እኮ ነው።አረ ጎበዝ የጫናቹት ዲግሪ ውሀም አልቋጠረ ዘመዶቼ።እየሆኑ ያሉትን እስቲ መለስ ብለን እንመልከታቸው።
የኦሮምያ ኣክቲቪስቶች እና ሙሁራን ከውጭም ከውስጥም
ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ትውጣ:
እኔ/እኛ ኦረሞ እንጂ ሀበሻ ኣይደለንም:
ሰፋሪዎች ውጡልን ዘፈናቸው ሆነ
ኢትዮጵያ የሚባል ስም ተቀይሮ "ኩሽ" ትባል ሁሉ አሉነ። አጃኢብ አልን።አልቦዘኑምም
1:-ከስር ከስር ሀገር ውስጥ ሞቅ አድርገው ቄሮን እንደማማሰያ ተጠቅመው የሀይለማሪያምን መንግስት እንደበሶ በጠበጡት።መግደሉም አላቆመ መበጥበጡም አልበረየ።አጋዚም ሰለቸው መሰለኝ። ፋኖ አለ ከኛም እንዳትሉኝ ምንም ጠብ አላደረግንም።እውነቲቷን እናውራ።
2:-በነ ቲም ለማ፡ ጣና ኬኛ ተባለ ።እነ ታደለ ገመቹ "የሚኒሊክ ሰፋሪ ግፍ" በዘፈነ አፋቸው ዘመዶች ነን ብለው ባህርዳር ገቡና ወጣቱ ላይ በሎጬ ጎል አስገብተው ''ኦሮ-ማራ'' ኣዘፍነውነ በሆዳቸው እየሳቁ ተሸበለሉ። የብአዴን ሰዎች ሌላ አለቃ ለመቀየር እንዲያ የተሽኮረመሙት ገብቷቸው ይሁን ግራ ገብቷቸው ይሁን እመቤቴ ትወቀው። ከካልሲነት ወደኮንዶምነት የተደረገ ሽግግር ብየዋለው።ገዱና ለማ "ባንድ ቂጥ እንቅዘን" አሉና ህወሀትን ዘመቱባት።የቀንጅብ ተባለች፡ምን ተባለች፡ፌስቡክ አካውንት ያለው ሁሉ የቻለውን ያህል ወገራት ቀጠቀጣት።ድንጋይ ያልወረወረ ካለም ይበሏት እሰዬ እያለ ሞራሉን ኣልነፈገም።እኛም እነ ኣቶ ለማ የሀዋት ቅጥቅጥ ሞዴሎች መሆናቸውን (፡ያውም ዋና ደህንነቶች የነበሩ) ረስተንም ይሁን እንጃ ኣዎ ይቺ ሙሰኛ ዘረኛ እየሰየምነ ጭፍጭፍ አደረግናት።ኣይ ፅናቷ ይህቺ ህዋት ግን እግዞ ! እግዞ !።
እውነታዎች፡-
1-ኦሮምያ ላይ ሰሜነኛ ሁላ ንብረትህ ሸጠኽ ከብቶችኽ አርደህ በልተህ ውጣ ተብሎ ከቀዮው እትብቱ ከተቀበረበት አፈር ከጀርባው የድንጋይ ዶፍ እየወረደበት ተፈናቀለ።ሌላው ቀርቶ ባማርኛ የተፃፈ ታፔላ እንኳን መጤ ነህ ፀጉረ ልውጥ ነህ ተብሎ ተቃጠለ።ኦቦ ለማ የሳምንት ፍቅራቸው ውሀ በልቶት ባላየ ኣለፉት።
2:-ሀይልሻ ሆየ "ስልጣኔን ለቅቂያለው" አካውንት ከፍተው የጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ቁልፍ እንቁልልጭ አሏት።ኦፒዶና ብአዴን እግራቸውም ጭምር አንስተው ዶክተራችን ተከሰቱ።
የዶክተራችን የቁልፍ አረካከብ ስነስርዓት:-
1:-ስብከት በሚመስል ጣፋጭ ንግግራቸው አፋችን አስከፍተው የቀንጅብ እያዘፈኑ ምስራቅ አፍሪካን አዞሩን።
ቴሌን ምናባቱ ይሰራል አሉና ጆሮውን ብለው ለኣረብ ሸጡት።(የሽርሽር ወጪያቸውን መሸፈኛ መሆኑነው።)እንኳን ሸጡት ይሄ አክስር አልን።ድምበር ምናምን አይነፋም ሰብከው "ህወሀት ውጣ ሻብያ ግባ" ብለው አማርኛ ማውራት እንደሃጢያት የሚቆጥሩት አይተ ኢሳያስን በስንት አመታቸው ቤተመንግስት ጋበዙልን።እራሳቸውም አስመራ ሄደው በለስ ተጋብዘው መጡ። እኛ እስካሁን ህወሀት ሌባ እየዘፈንነ ነው።በዚ መሀል ኦነግ ግማሽ ኦሮምያን ተረክቧል።እነ ሀጫሉ የቄሮ ፊታውራሪ ጣና ኬኛ የነበረውን ሲንግል ወደ ኬሚሴ ኬኛ ራያኦሮሞ ኬኛ ወሎ ኬኛ በላይ ዘለቀ ኬኛ አገው ኬኛ አሳድገውታል። ዶክተራችን ገብረመድህን ነበረባት የተባለች ወንበር ሁሉ እያፈላለጉ "ገመቹን" እያስቀመጡ በዛ ሲልባቸው መሀመድን ስንቅር እያስገቡ በቲቪ ብቅ ብለው “ተደመሩ” ብለውን አፋር ሄደው "እናንተ ኩሽ ኣደላቹም ወይ ለምን ከሀዋት ትወግናላቹ" ብለው ሰብከው ይመጡና (የአፋሩ ጉዳይ እስካሁን ማንምደንታ አልሰጠውም) ደሞ በቴሌቭዥን ቀና ብለው "ህዋት ሌባ" የሚለውን ዘፈን ከፍተው ድምፅ ጨምረውልን የኦሮምያ ምሁራን ስብሰባ ወደጠሩበት አደራሽ ይመለሳሉ።የእኛ ስራ መዝፈን ነው።ከኋላ ምን አለ ብሎ መጠየቅ የለም።የአፋሩ ድብቅ ሁለተኛ ውይይት፡የኤርትራው የአየር ላይ ዲፕሎማሲ፥የኬሚሴው በአማራ ልዩ ሀይልና ኦሮምያ ልዩ ሀይል ውግያ፥የወሎ ሀርቡ የኦረምኛ ትምህርት ቤት ይከፈት ጥያቄ፡የምንሊክ ሃውልት እድሳት ምቆም፡የእንጅነሩ ግድያ፡ሰሞኑን ደግሞ አክሱም ላይ መስጊድ ካልሰራው ሙቸ እገኛለው ነው ወጉ__ እስቲ ፅላቷም የትግሬ ነች በሉኝና እረፉት ምድረ ጅላንፎ__ጎበዝ አንገት የተፈጠረው እኮ አዙሮ ለማየት ነው!!!አረ ተበላን አረ ወዝ ያለው ሰው ጠፋ ~~~~
-----------በድጋሜ የተፖሰተ---------
አብን ያሸንፋል---!!!!!
እውነት የዶክተር ኣብይ አጀንዳ እኛ ስለምናቃት ኢትዮጵያ ነውን?
፡~ኢትዮጵያ ከኦሮምያ ትውጣ ያሉን "የማዳጋስካር ሰዎች" አይናችን እያየ እስከሜንጫቸው ተጠቃለው ገብቷል።
ተደማሪዎች ኢትዮጵያኖች መስሎን ነበር?
፡~እቺ ኢትዮጵያ ኩሽ መባል አለባት የተባለችው ማለማመጃ ነች ልበል ?
፡~የፅላቷ ጉዳይሳ የምን ጥልቅ ነው?
******
ሌላው ቀርቶ ባማርኛ የተፃፈ ታፔላ እንኳን መጤ ነህ ፀጉረ ልውጥ ነህ ተብሎ ተቃጥሏል።
**##**
ላይላዩን ፍቅርና መደመር ስክሪን ሴቨር እያሳዩ "በሬ ሆየ ሳሩን እንጂ ገደሉን ሳታይ" ምሳሌ እየተጣደፈ መሰለኝ።ያገሬ ገልቱና ለማጅ ፖለቲከኛ ሁሉ ምንም ሳይገባው እግሩ እስኪነቃ ተሰልፎ የማታማታ ብቻውን እያወራ "መንገድ ላይ ቀረ ልቤ" ሊዘፍን እኮ ነው።አረ ጎበዝ የጫናቹት ዲግሪ ውሀም አልቋጠረ ዘመዶቼ።እየሆኑ ያሉትን እስቲ መለስ ብለን እንመልከታቸው።
የኦሮምያ ኣክቲቪስቶች እና ሙሁራን ከውጭም ከውስጥም
ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ትውጣ:
እኔ/እኛ ኦረሞ እንጂ ሀበሻ ኣይደለንም:
ሰፋሪዎች ውጡልን ዘፈናቸው ሆነ
ኢትዮጵያ የሚባል ስም ተቀይሮ "ኩሽ" ትባል ሁሉ አሉነ። አጃኢብ አልን።አልቦዘኑምም
1:-ከስር ከስር ሀገር ውስጥ ሞቅ አድርገው ቄሮን እንደማማሰያ ተጠቅመው የሀይለማሪያምን መንግስት እንደበሶ በጠበጡት።መግደሉም አላቆመ መበጥበጡም አልበረየ።አጋዚም ሰለቸው መሰለኝ። ፋኖ አለ ከኛም እንዳትሉኝ ምንም ጠብ አላደረግንም።እውነቲቷን እናውራ።
2:-በነ ቲም ለማ፡ ጣና ኬኛ ተባለ ።እነ ታደለ ገመቹ "የሚኒሊክ ሰፋሪ ግፍ" በዘፈነ አፋቸው ዘመዶች ነን ብለው ባህርዳር ገቡና ወጣቱ ላይ በሎጬ ጎል አስገብተው ''ኦሮ-ማራ'' ኣዘፍነውነ በሆዳቸው እየሳቁ ተሸበለሉ። የብአዴን ሰዎች ሌላ አለቃ ለመቀየር እንዲያ የተሽኮረመሙት ገብቷቸው ይሁን ግራ ገብቷቸው ይሁን እመቤቴ ትወቀው። ከካልሲነት ወደኮንዶምነት የተደረገ ሽግግር ብየዋለው።ገዱና ለማ "ባንድ ቂጥ እንቅዘን" አሉና ህወሀትን ዘመቱባት።የቀንጅብ ተባለች፡ምን ተባለች፡ፌስቡክ አካውንት ያለው ሁሉ የቻለውን ያህል ወገራት ቀጠቀጣት።ድንጋይ ያልወረወረ ካለም ይበሏት እሰዬ እያለ ሞራሉን ኣልነፈገም።እኛም እነ ኣቶ ለማ የሀዋት ቅጥቅጥ ሞዴሎች መሆናቸውን (፡ያውም ዋና ደህንነቶች የነበሩ) ረስተንም ይሁን እንጃ ኣዎ ይቺ ሙሰኛ ዘረኛ እየሰየምነ ጭፍጭፍ አደረግናት።ኣይ ፅናቷ ይህቺ ህዋት ግን እግዞ ! እግዞ !።
እውነታዎች፡-
1-ኦሮምያ ላይ ሰሜነኛ ሁላ ንብረትህ ሸጠኽ ከብቶችኽ አርደህ በልተህ ውጣ ተብሎ ከቀዮው እትብቱ ከተቀበረበት አፈር ከጀርባው የድንጋይ ዶፍ እየወረደበት ተፈናቀለ።ሌላው ቀርቶ ባማርኛ የተፃፈ ታፔላ እንኳን መጤ ነህ ፀጉረ ልውጥ ነህ ተብሎ ተቃጠለ።ኦቦ ለማ የሳምንት ፍቅራቸው ውሀ በልቶት ባላየ ኣለፉት።
2:-ሀይልሻ ሆየ "ስልጣኔን ለቅቂያለው" አካውንት ከፍተው የጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ቁልፍ እንቁልልጭ አሏት።ኦፒዶና ብአዴን እግራቸውም ጭምር አንስተው ዶክተራችን ተከሰቱ።
የዶክተራችን የቁልፍ አረካከብ ስነስርዓት:-
1:-ስብከት በሚመስል ጣፋጭ ንግግራቸው አፋችን አስከፍተው የቀንጅብ እያዘፈኑ ምስራቅ አፍሪካን አዞሩን።
ቴሌን ምናባቱ ይሰራል አሉና ጆሮውን ብለው ለኣረብ ሸጡት።(የሽርሽር ወጪያቸውን መሸፈኛ መሆኑነው።)እንኳን ሸጡት ይሄ አክስር አልን።ድምበር ምናምን አይነፋም ሰብከው "ህወሀት ውጣ ሻብያ ግባ" ብለው አማርኛ ማውራት እንደሃጢያት የሚቆጥሩት አይተ ኢሳያስን በስንት አመታቸው ቤተመንግስት ጋበዙልን።እራሳቸውም አስመራ ሄደው በለስ ተጋብዘው መጡ። እኛ እስካሁን ህወሀት ሌባ እየዘፈንነ ነው።በዚ መሀል ኦነግ ግማሽ ኦሮምያን ተረክቧል።እነ ሀጫሉ የቄሮ ፊታውራሪ ጣና ኬኛ የነበረውን ሲንግል ወደ ኬሚሴ ኬኛ ራያኦሮሞ ኬኛ ወሎ ኬኛ በላይ ዘለቀ ኬኛ አገው ኬኛ አሳድገውታል። ዶክተራችን ገብረመድህን ነበረባት የተባለች ወንበር ሁሉ እያፈላለጉ "ገመቹን" እያስቀመጡ በዛ ሲልባቸው መሀመድን ስንቅር እያስገቡ በቲቪ ብቅ ብለው “ተደመሩ” ብለውን አፋር ሄደው "እናንተ ኩሽ ኣደላቹም ወይ ለምን ከሀዋት ትወግናላቹ" ብለው ሰብከው ይመጡና (የአፋሩ ጉዳይ እስካሁን ማንምደንታ አልሰጠውም) ደሞ በቴሌቭዥን ቀና ብለው "ህዋት ሌባ" የሚለውን ዘፈን ከፍተው ድምፅ ጨምረውልን የኦሮምያ ምሁራን ስብሰባ ወደጠሩበት አደራሽ ይመለሳሉ።የእኛ ስራ መዝፈን ነው።ከኋላ ምን አለ ብሎ መጠየቅ የለም።የአፋሩ ድብቅ ሁለተኛ ውይይት፡የኤርትራው የአየር ላይ ዲፕሎማሲ፥የኬሚሴው በአማራ ልዩ ሀይልና ኦሮምያ ልዩ ሀይል ውግያ፥የወሎ ሀርቡ የኦረምኛ ትምህርት ቤት ይከፈት ጥያቄ፡የምንሊክ ሃውልት እድሳት ምቆም፡የእንጅነሩ ግድያ፡ሰሞኑን ደግሞ አክሱም ላይ መስጊድ ካልሰራው ሙቸ እገኛለው ነው ወጉ__ እስቲ ፅላቷም የትግሬ ነች በሉኝና እረፉት ምድረ ጅላንፎ__ጎበዝ አንገት የተፈጠረው እኮ አዙሮ ለማየት ነው!!!አረ ተበላን አረ ወዝ ያለው ሰው ጠፋ ~~~~
Comments
Post a Comment